News & Events

Latest News & Events

10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ፡፡
NEWS
Feb 4, 2026Mr. Million Demissie

10ኛው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ፡፡

በጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ2018 የከፍተኛ ትምህርት የስፖርት ፌስቲቫል ዛሬ በደማቅ ሁኔታ ተጀምሯል፡፡በሥነ-ስርዓቱ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የጂማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ጀማል አባ ፊጣ ስፖርት ለሁለንተናዊ አንድነት፤ወዳጅነትና ፍቅርን በመስበክ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑን አንስተው፤ዝግጅቱ እንዲሳካ ያለሰለሰ አስተዋፅዖ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አ...